የበቆሎ ሾርባ ኣሰራሪን በተመለከተ በሲዳማ ኣፎ የቀረበ ቪድዮ



የበቆሎ ሾርባ ኣሰራርን በሲዳማ ኣፎ በቪዲዮ ያቀረበው CIMMYT መቀመጫውን በመክስኮ ሲቲ በማድረግ፤ በዘመነ ግብርና ድህነትን እና ረሃብን በታዳጊ ኣገራት መከላከል ኣላማ ኣድርጎ የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን በኣለም ላይ በብዛት በምግብነት ከሚቀርቡ የሰብል ኣይነቶች መካከል ስንዴ እና በቆሎን በኣግባቡ ማምረት እና  ለመመገብ የሚያስችል ምክር በተለያዩ ዘዴዎች ይሰጣል። 

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር